የአካባቢ  ደህንነት  ፖሊሲ

 

የአዲስ  ሞጆ የምግብ  ዘይት   ኮምፕሌክስ  አክስዮን    ማህበር  ሥራ  አመራርና  ሠራተኞ በጋራ  አካባቢን   የሚበክሉ  ልቀቶ  ለመከላከል  የአካባቢ  ድህንነት  ሥርዓት  /   ISO  14001  :  2004  /  በኃላፊነት  ይሠራል ፡፡ ድርጅቱም  የሚከተሉትን  ለማከናወን  ቁርጠኛ   ነው '

 

Ø  የምግብ  ዘይት  እና  ተጓዳኝ  ምርቶችን  ሲያመርት  የአካባቢ  ጥበቃ  የሚደነግጉትን  ህጎችን  ማሟላት  '

Ø  ብክለትን  መከላከል ' ቆሻሻን  መቀነስና  ሀብትን  መንከባከብ  '

Ø  ሠራተኞችን  ስለ  አካባቢ  ደህንነት  ማሰልጠንና   ግንዛቤ   መስጠት  '

Ø  ደንበኞቻችንና  ሌሎች  ያገባኛል  ከሚሉ  አካላት  ጋር  ስለአካባቢ  ደህንነት  መሥራት  '

Ø  በሚያዋጣቸው  ጉሎ ላይ   በመንተራሥ  የአካባቢ  ብክለቶችን  ማሻሻልና   አስፈላጊ  ሲሆን  የድርጅቱን  ፖሊሲ  ለመንግሥታዊ  አካላትና  ለህብረተሰቡ  ማሳወቅ   ይገኙበታል ፡፡

                              

                 የፀደቀበት  ሰኔ  03, 2008 .